Quantcast
Channel: Degaanka - Cakaara News
Viewing all articles
Browse latest Browse all 131746

የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ አብዲ መሀሙድ ወደ ክልሉ መዲና ተመለሱ

$
0
0

ጅግጅጋ(Cakaaranews)ማክሰኞ፤መጋቢት 25/2010ዓም.የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል መንግስት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ አብዲ መሀሙድ ኡመርና የክልሉ ም/ቤት አፈጉባኤና የኢ.ሶ.ህ.ዴ.ፓ.ሊቀመንበር አቶ መሀመድረሺድ ኢሳቅ በአዲሱ ጠቅላይ ሚንስትር የሹመት ሥነ-ስርዓት ላይ የነበራቸው ተሳትፎና በኢፈዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶር አብይ አህመድ በብሔራዊ ቤተመንግስት የተደረገላቸው ልዩ የእራት ግብዣ ከተካፈሉ በኋላ ወደ ክልሉ መዲና የተመለሱ ሲሆን ዛሬ ከሰዓት በኋላ ጅግጅጋ ከተማ በዝናባማና ምቹ ኣየር በላበት ወቅት ላይ ነው የገቡት።

 


Viewing all articles
Browse latest Browse all 131746

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>